Forwarded from Ermi The Ethiopia
https://mysterious-helenium-a1f.notion.site/G-2-2310cae7a6c68025a6b2d37610c5c79a?pvs=149 Ermi the Ethiopia @ErmiTE5959 09 44 36 59 59
Forwarded from Ermi The Ethiopia
Forwarded from Ermi The Ethiopia
Forwarded from Ermi The Ethiopia
Forwarded from Ermi The Ethiopia
Forwarded from Ermi The Ethiopia
Forwarded from Ermi The Ethiopia
YouTube
ይግዙ ይሽጡ ይከራዩ ያከራዩ በቀጥታ @ErmitheEthiopia Buy, sell, rent, lease directly in Addis Ababa
Live streaming is increasingly being used in the property market for virtual viewings of properties for sale or rent, allowing potential buyers and renters to see a property remotely. This is especially useful when in-person viewings are limited or not possible…
Forwarded from Ermi The Ethiopia
6ኛው ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የከተማ ቦታን በሊዝ ለማስተላፍ በአዋጅ ቁጥር 721 /2004 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በ6ኛው ዙር የመሬት ሊዚ ጨረታ በኮልፌ ቀራኒዮ፣ በየካ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ፣ በለሚ ኩራ እና በአራዳ ክፍለ ከተሞች የሚገኙና ለተለያዩ አገልግሎቶች የተዘጋጁ ቦታዎችን በሊዝ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል።
ስለሆነም ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን
የ telebirr M-PESA
የ CBE birr
የ Awash Bank,
የ Coop Bank እና
የ Sinqee Bank
በመጠቀም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የሂሳብ ቁጥር 1000004337631 ከአካውንታችሁ ተቀናሽ በማድረግና በመክፈል የጨረታ ሰነዱን በዌብ ሳይት landleasedocument.aalb.gov.et (https://www.landleasedocument.aalb.gov.et) በኦንላይን መግዛት ይችላሉ።
ተጫራቾች ከላይ በተዘረዘሩት ክፍለ ከተሞች በሊዝ ጨረታ የቀረቡ ቦታዎችን አጠቃላይ ሁኔታ በሰፍራው ተገኝቶ በማየት ዋጋ ማቅረብ እንደሚችሉም ቢሮው ያስታውቃል።
ማሳሰቢያ ፡- አንድ ተጫራች በአንድ የጨረታ ዙር ከአንድ ቦታ በላይ መጫረት እንደማይችል ቢሮው እያሳሰበ ተጫርቶ ከተገኘ ተጫራቹ ከጨረታ ውጪ ይሆናል፡፡
የጨረታውን ዝርዝር መረጃ የአዲስ ልሳን ጋዜጣ የማክሰኞ ሐምሌ 22 ቀን 2017 ዓ/ም ልዩ ዕትም ይመልከቱ።
ለበለጠ መረጃ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ
በስልክ ቁጥር + 251111570595
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የከተማ ቦታን በሊዝ ለማስተላፍ በአዋጅ ቁጥር 721 /2004 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በ6ኛው ዙር የመሬት ሊዚ ጨረታ በኮልፌ ቀራኒዮ፣ በየካ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ፣ በለሚ ኩራ እና በአራዳ ክፍለ ከተሞች የሚገኙና ለተለያዩ አገልግሎቶች የተዘጋጁ ቦታዎችን በሊዝ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል።
ስለሆነም ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን
የ telebirr M-PESA
የ CBE birr
የ Awash Bank,
የ Coop Bank እና
የ Sinqee Bank
በመጠቀም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የሂሳብ ቁጥር 1000004337631 ከአካውንታችሁ ተቀናሽ በማድረግና በመክፈል የጨረታ ሰነዱን በዌብ ሳይት landleasedocument.aalb.gov.et (https://www.landleasedocument.aalb.gov.et) በኦንላይን መግዛት ይችላሉ።
ተጫራቾች ከላይ በተዘረዘሩት ክፍለ ከተሞች በሊዝ ጨረታ የቀረቡ ቦታዎችን አጠቃላይ ሁኔታ በሰፍራው ተገኝቶ በማየት ዋጋ ማቅረብ እንደሚችሉም ቢሮው ያስታውቃል።
ማሳሰቢያ ፡- አንድ ተጫራች በአንድ የጨረታ ዙር ከአንድ ቦታ በላይ መጫረት እንደማይችል ቢሮው እያሳሰበ ተጫርቶ ከተገኘ ተጫራቹ ከጨረታ ውጪ ይሆናል፡፡
የጨረታውን ዝርዝር መረጃ የአዲስ ልሳን ጋዜጣ የማክሰኞ ሐምሌ 22 ቀን 2017 ዓ/ም ልዩ ዕትም ይመልከቱ።
ለበለጠ መረጃ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ
በስልክ ቁጥር + 251111570595
❤1