https://ermitheethiopia.com/listing/new-villa-house-for-sale-code-jb-357/?doing_wp_cron=1631124959.7277851104736328125000
New villa house for sale code-JB- 357
New villa house for sale code-JB- 357
https://ermitheethiopia.com/listing/apartments-guest-house-around-bole-code-ap-343/?doing_wp_cron=1631125276.6514079570770263671875
Apartments Guest house around bole code-AP- 344
Apartments Guest house around bole code-AP- 344
❗#የንብረት መብት : የመሬት ይዞታ መብት እና የቤት ባለቤትነት መብት
#የንብርት መብት
ማንኛውም የኢትዮጵያ ዜጋ የግል ንብረት የማፍራት መብት እንዳለው፣ ይህ መብትም ንብረትን የመያዝ፣ በንብረቱ የመጠቀም፣ ንብረቱን በስጦታ፣ በውርስ ወይም በሽያጭ ወይም በሌላ ማኛውም መንገድ የማስተላለፍ መብቶችን የሚያጎናጽፍ ሰፊ መብት ሲሆን በህግም ጥበቃ የሚደረግለት መብት ነው፡፡
ይሁን እንጅ ይህ በህግ ጥበቃ የሚደረግለት ንብረት የማፍራት መብት የአብዛኛውን ህዝብ መብት ወይም ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል በህግ ሊገደብ አንደሚችል ከህገመንግስቱ አንቀጽ 40 በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ የግል ንብረት ባለቤትነት መብት የሚመነጨው ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ወይም ህጋው ሰውነት ያላቸው ድርጅቶች በጉልበታቸው፣ በመፍጠር ችሎታቸው ወይም በካፒታላቸው ያፈሩት ሲሆን የንብረት መብት ይኖራቸዋል፡፡ ንበረት ግዙፍነት ያለው ሁኖ የሚንቀሳቀስና፣ የማይንቀሳቀስ ተብሎ ሊከፈል ይችላል(የፍ/ህ/ቁ 1127)፡፡
የመሬት ይዞታ መብት እና የቤት ባለቤትነት የንብረት መብቶች ግዙፍነት ያላቸው የንብረት መብቶች ሲሆኑ ከማይነቀሳቀሱ የንብረት መብቶች ውስጥ የሚመደቡ ናቸው (የፍ/ህ/ቁ 1030)፡፡ ይህም ሁለቱን መብቶች አንድ የሚያደርጋቸው የመጀመርያው ጉዳይ ነው፡፡
የገጠርም ሆነ የከተማ መሬት ባለቤት መንግስት እና ህዘብ ብቻ እንደሆነ እና መሬትን መሸጥ በህግ የተከለከለ ስለመሆኑ በህገመንግስቱ ተደነግጓል፡፡ ዜጎች በመሬት ላይ ያላቸው መብት የመሬት ይዞታ መብት ሲሆን ከሽያጭ በስተቀር በመሬቱ ላይ የመጠቀም፣ የይዞታ መብታቸውን በስጦታ፣ በውርስና በኪራይ ለማስተላለፍ ይችላሉ፡፡ ይህ የመሬት ይዞታ መብትም እንደማንኛውም ግዙፍነት ያለው የንብረት መብት በህግ ጥበቃ የሚደረግለት ሰፊ መብት ነው፡፡
በሌላ በኩል የግል የቤት ባለቤትነት መብት ደግሞ ለሁሉም ዜጎች እና ህጋዊ ሰውነት ላላቸው ድርጅቶች በእኩልነት የተሰጠ መብት ሲሆን የቤት በለንብረት የሆነ ግለሰቦች ወይም ህጋዊ ሰውነት ያላቸው ድርጅቶች በቤቱ ላይ የመጠቀም፣ በስጦታ ወይም በውርስ የማስተላለፍ፣ የመሸጥ እና በሌላ ማንኛውም መንገድ ንብረቱን ለሌላ ወገን የማስተላለፍ መብት የሚሰጥ ነው፡፡
የመሬት ይዞታ መብት እና የቤት ባለቤትነት መብቶች መካከል ምን አይነት ግንኙነት ሊኖር ይችላል?
ቤት የሚገነባው በመሬት ላይ ነው፡፡ መሬት ደግሞ የመንግስት እና የህዝብ ነው፡፡ መንግስት እና ህዝብ ባለቤት በሆኑበት መሬት ላይ የተገነባ ቤት እንዴት ዜጎችን የግል የንብረት መብት ሊያጎናጽፋቸው ይችላል የሚሉት ነጥቦች በዚህ ጽሁፍ ውስጥ የሚዳሰሱ ነጥቦች በመሆናቸው እንደሚከተለው ለማብራራት እሞክራለሁ፡፡
#በመሬት ይዞታ መብት እና በቤት ባለቤትነት መብቶች መካከል ምን አይነት ግንኙነት ሊኖር ይችላል?
የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች እና ዘላኖች መሬትን ለግጦሽም ሆነ ለእርሻ በነጻ የማግኘት እና ከርስታቸው ያለመነቀል ወይም ያለመፈናቀል መብት እናዳለቸው እንዲሁም የግል ባለሃብቶች በህግ በሚወሰን ክፍያ ከመንግስት መሬት ማግኘት እንደሚችሉ በህገመንግስቱ ተደንግጓል (አንቀጽ 40(4፣5፣6))፡፡ የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች እና ዘላኖች መሬትን በነጻ ከመንግስት የሚያገኙ ስሆን ሌላው ዘጋ ወይም ህዝብ ግን የመሬት ይዞታ መብቱን የሚያገኘው በክፍያ ነው፡፡ ይህ የህገመንግስቱ ክፍል ከአርሶአደሮች እና ዘላኖች በስተቀር ያሉትን ዜጎች በሃገሪቱ ማንኛውም የኢኮነሚ እንቅስቃሴ ውስጥ የመሳተፍን እና በሃገሪቱ ሃብት እኩል የመጠቀም እና በእኩልነት የመልማት ህገመንግስታዊ መባታቸውን የሚገድብ መሆኑን ማስተዋል ይቻላል፡፡
ሆኖም ግን የመሬት ይዞታ መብት በነጻ ወይም በህግ በሚወሰን ክፍያ ከመንግስት የሚገኝ ሲሆን የቤት ባለቤትነት መብት ግን በግዥ፣ በስጦታ፣ በውርስ፣ ወይም በሌላ መንኛውም መንገድ የሚገኘ ሊሆን ይችላል፡፡ እዚህ ላይ ሊተኮርበት የሚገባው ጉዳይ ቤቱ የተገነባው መንግስት እና ህዝብ ባለቤት በሆኑበት መሬት ላይ መሆኑ እና የተገነባውን ቤት ከመሬቱ ተነጥሎ ሊታይ የሚችል ንብረት አለመሆኑ ነው፡፡ ግንባታው ከመሬቱ ተነጥሎ ሊታይ የሚችል ካልሆነ ደግሞ የመሬት ይዞታ መብትን በህግ በተወሰነ ክፍያ ከመንግስት ተረክቦ ቤት የገነባ የቤት ባለቤት ባለቤት ያልሆነበትን መሬት ወይም በመሬቱ ጨምሮ በሽያጭ ማስተላለፍ እንደሚችል ለመገንዘብ የሚከብድ ጉዳይ አይደለም፡፡ ስለሆነም የመሬት ይዞታ መብትን እና የቤት ባለቤትነትን አንድ የሚያደርጋቸው ሁለተኛው ምክንያት የመሬት ይዞታ መብት ቤት ከተገነባበት በኋላ በሽያጭ ለሌላ ወገን ሊተላለፍ መቻሉ ነው፡፡ እዚህ ላይ መሬትን በሽያጭ ማስተላለፍ እና የመሬት ይዞታ መብትን በሽያጭ ማስተላለፍ ግን ተመሳሳይ ትርጉም ሊሰጣቸው እንደማይችል ልብ ሊሉ ይገባል፡፡
መንግስት እና ህዝብ ባለቤት በሆኑበት መሬት ላይ የተገነባ ቤት እንዴት ዜጎችን የግል የንብረት መብት ሊያጎናጽፋቸው ይችላል?
ከፍ ሲል እንደገለጽሁት መሬት የማይሸጥ የማይለወጥ የመንግስት እና የኢትዮጵያ ህዝቦች ንብረት ነው፡፡ ይህም ማለት መንግስት ከሽያጭ በስተቀር መሬትን በሌላ ማንኛውም መንገድ ማስተላለፍ የሚችል ስለመሆኑ መገንዘብ ይቻላል፡፡ ስለሆነም ዜጎች መሬትን ከመንግስት በነጻ ወይም በክፍያ የሚያገኙት ቢሆነም በዚሁ መሬት ላይ ያላቸው መብት ግን የመሬት ይዞታ መብት ብቻ ነው፡፡ ይህም ማለት ማንኛውም የመሬት ይዞታ መብት ያለው (Possessor) ሁሉ መሬቱን ከመሸጥ በስተቀር መሬቱን የመያዝ፣ በመሬቱ የመጠቀም፣ መሬቱን በስጦታ፣ በውርስ ወይም በኪራይ የማስተላለፍ መብቶች ሁሉ የሚያጠቃልል ነው፡፡
አንድ የመሬት ይዞታ መብት ያለው ባለይዞታ (Possessor) በመሬቱ ላይ ቤት ቢገነባ ወይም አትክልት ተክሎ መሬቱን ቢያለማው ይህ ባለይዞታ ለገነባው ቤት ወይም ለተከለው አትክልት ባለሃብት (owner) ይሆናል፡፡ ስለሆነም መንግስት እና ህዝብ ባለቤት በሆኑበት መሬት ላይ የተገነባ ቤት እንዴት ዜጎችን የግል የንብረት መብት ሊያጎናጽፋቸው ይችላል የሚለው ጥያቄም ሊመለስ የሚገባው ከዚሁ አንጻር ሊሆን ይገባል፡፡ የቤት የግል ንብረት ባለቤትነት ባለቤቱ ቤቱን በሽያጭ ማስተላለፍን ጨምሮ ሌሎች የንብረት መብቶችን የሚሰጥ ሰፊ መብት ነው፡፡ እዚህ ላይ ልንመለከተው የሚገባው ጉዳይ አንድ የቤት ባለቤት የሆነ ሰው ሁለት መብቶችን አጣምሮ የያዘ ስለመሆኑ ነው፡፡ የመጀመርያው ቤቱን የገነባበት የመሬት ይዞታ መብቱ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በመሬቱ ላይ የተገነባው ቤት ባለቤትነት መብቶች ናቸው፡፡ እነዚህን ሁለት የንብረት መብቶች ለየብቻ ተነጣጥለው ሊታዩ የሚችሉ ባይሆንም የመሬቱ ባለቤት መንግስት እና ህዝብ ሲሆን የቤቱ ባለቤት ደግሞ ቤቱን የገነባው የመሬት ባለይዞታ ግለሰብ ወይም ድርጅት ነው፡፡ ስለሆነም አንድ የቤት ባለቤት በይዞታ መሬቱ ላይ ቤት ሰርቶ ሲሸጥ ቤቱ እና ቤቱ የተሰራበት ይዞታ ተነጣጥለው ሊታዩ የሚችሉ ባለመሆናቸው (intrinsic element) በመሆናቸው የይዞታ መብቱንም ጭምር በሽያጭ እንዳስተላለፈ ይቆጣራል፡፡
#የንብርት መብት
ማንኛውም የኢትዮጵያ ዜጋ የግል ንብረት የማፍራት መብት እንዳለው፣ ይህ መብትም ንብረትን የመያዝ፣ በንብረቱ የመጠቀም፣ ንብረቱን በስጦታ፣ በውርስ ወይም በሽያጭ ወይም በሌላ ማኛውም መንገድ የማስተላለፍ መብቶችን የሚያጎናጽፍ ሰፊ መብት ሲሆን በህግም ጥበቃ የሚደረግለት መብት ነው፡፡
ይሁን እንጅ ይህ በህግ ጥበቃ የሚደረግለት ንብረት የማፍራት መብት የአብዛኛውን ህዝብ መብት ወይም ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል በህግ ሊገደብ አንደሚችል ከህገመንግስቱ አንቀጽ 40 በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ የግል ንብረት ባለቤትነት መብት የሚመነጨው ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ወይም ህጋው ሰውነት ያላቸው ድርጅቶች በጉልበታቸው፣ በመፍጠር ችሎታቸው ወይም በካፒታላቸው ያፈሩት ሲሆን የንብረት መብት ይኖራቸዋል፡፡ ንበረት ግዙፍነት ያለው ሁኖ የሚንቀሳቀስና፣ የማይንቀሳቀስ ተብሎ ሊከፈል ይችላል(የፍ/ህ/ቁ 1127)፡፡
የመሬት ይዞታ መብት እና የቤት ባለቤትነት የንብረት መብቶች ግዙፍነት ያላቸው የንብረት መብቶች ሲሆኑ ከማይነቀሳቀሱ የንብረት መብቶች ውስጥ የሚመደቡ ናቸው (የፍ/ህ/ቁ 1030)፡፡ ይህም ሁለቱን መብቶች አንድ የሚያደርጋቸው የመጀመርያው ጉዳይ ነው፡፡
የገጠርም ሆነ የከተማ መሬት ባለቤት መንግስት እና ህዘብ ብቻ እንደሆነ እና መሬትን መሸጥ በህግ የተከለከለ ስለመሆኑ በህገመንግስቱ ተደነግጓል፡፡ ዜጎች በመሬት ላይ ያላቸው መብት የመሬት ይዞታ መብት ሲሆን ከሽያጭ በስተቀር በመሬቱ ላይ የመጠቀም፣ የይዞታ መብታቸውን በስጦታ፣ በውርስና በኪራይ ለማስተላለፍ ይችላሉ፡፡ ይህ የመሬት ይዞታ መብትም እንደማንኛውም ግዙፍነት ያለው የንብረት መብት በህግ ጥበቃ የሚደረግለት ሰፊ መብት ነው፡፡
በሌላ በኩል የግል የቤት ባለቤትነት መብት ደግሞ ለሁሉም ዜጎች እና ህጋዊ ሰውነት ላላቸው ድርጅቶች በእኩልነት የተሰጠ መብት ሲሆን የቤት በለንብረት የሆነ ግለሰቦች ወይም ህጋዊ ሰውነት ያላቸው ድርጅቶች በቤቱ ላይ የመጠቀም፣ በስጦታ ወይም በውርስ የማስተላለፍ፣ የመሸጥ እና በሌላ ማንኛውም መንገድ ንብረቱን ለሌላ ወገን የማስተላለፍ መብት የሚሰጥ ነው፡፡
የመሬት ይዞታ መብት እና የቤት ባለቤትነት መብቶች መካከል ምን አይነት ግንኙነት ሊኖር ይችላል?
ቤት የሚገነባው በመሬት ላይ ነው፡፡ መሬት ደግሞ የመንግስት እና የህዝብ ነው፡፡ መንግስት እና ህዝብ ባለቤት በሆኑበት መሬት ላይ የተገነባ ቤት እንዴት ዜጎችን የግል የንብረት መብት ሊያጎናጽፋቸው ይችላል የሚሉት ነጥቦች በዚህ ጽሁፍ ውስጥ የሚዳሰሱ ነጥቦች በመሆናቸው እንደሚከተለው ለማብራራት እሞክራለሁ፡፡
#በመሬት ይዞታ መብት እና በቤት ባለቤትነት መብቶች መካከል ምን አይነት ግንኙነት ሊኖር ይችላል?
የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች እና ዘላኖች መሬትን ለግጦሽም ሆነ ለእርሻ በነጻ የማግኘት እና ከርስታቸው ያለመነቀል ወይም ያለመፈናቀል መብት እናዳለቸው እንዲሁም የግል ባለሃብቶች በህግ በሚወሰን ክፍያ ከመንግስት መሬት ማግኘት እንደሚችሉ በህገመንግስቱ ተደንግጓል (አንቀጽ 40(4፣5፣6))፡፡ የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች እና ዘላኖች መሬትን በነጻ ከመንግስት የሚያገኙ ስሆን ሌላው ዘጋ ወይም ህዝብ ግን የመሬት ይዞታ መብቱን የሚያገኘው በክፍያ ነው፡፡ ይህ የህገመንግስቱ ክፍል ከአርሶአደሮች እና ዘላኖች በስተቀር ያሉትን ዜጎች በሃገሪቱ ማንኛውም የኢኮነሚ እንቅስቃሴ ውስጥ የመሳተፍን እና በሃገሪቱ ሃብት እኩል የመጠቀም እና በእኩልነት የመልማት ህገመንግስታዊ መባታቸውን የሚገድብ መሆኑን ማስተዋል ይቻላል፡፡
ሆኖም ግን የመሬት ይዞታ መብት በነጻ ወይም በህግ በሚወሰን ክፍያ ከመንግስት የሚገኝ ሲሆን የቤት ባለቤትነት መብት ግን በግዥ፣ በስጦታ፣ በውርስ፣ ወይም በሌላ መንኛውም መንገድ የሚገኘ ሊሆን ይችላል፡፡ እዚህ ላይ ሊተኮርበት የሚገባው ጉዳይ ቤቱ የተገነባው መንግስት እና ህዝብ ባለቤት በሆኑበት መሬት ላይ መሆኑ እና የተገነባውን ቤት ከመሬቱ ተነጥሎ ሊታይ የሚችል ንብረት አለመሆኑ ነው፡፡ ግንባታው ከመሬቱ ተነጥሎ ሊታይ የሚችል ካልሆነ ደግሞ የመሬት ይዞታ መብትን በህግ በተወሰነ ክፍያ ከመንግስት ተረክቦ ቤት የገነባ የቤት ባለቤት ባለቤት ያልሆነበትን መሬት ወይም በመሬቱ ጨምሮ በሽያጭ ማስተላለፍ እንደሚችል ለመገንዘብ የሚከብድ ጉዳይ አይደለም፡፡ ስለሆነም የመሬት ይዞታ መብትን እና የቤት ባለቤትነትን አንድ የሚያደርጋቸው ሁለተኛው ምክንያት የመሬት ይዞታ መብት ቤት ከተገነባበት በኋላ በሽያጭ ለሌላ ወገን ሊተላለፍ መቻሉ ነው፡፡ እዚህ ላይ መሬትን በሽያጭ ማስተላለፍ እና የመሬት ይዞታ መብትን በሽያጭ ማስተላለፍ ግን ተመሳሳይ ትርጉም ሊሰጣቸው እንደማይችል ልብ ሊሉ ይገባል፡፡
መንግስት እና ህዝብ ባለቤት በሆኑበት መሬት ላይ የተገነባ ቤት እንዴት ዜጎችን የግል የንብረት መብት ሊያጎናጽፋቸው ይችላል?
ከፍ ሲል እንደገለጽሁት መሬት የማይሸጥ የማይለወጥ የመንግስት እና የኢትዮጵያ ህዝቦች ንብረት ነው፡፡ ይህም ማለት መንግስት ከሽያጭ በስተቀር መሬትን በሌላ ማንኛውም መንገድ ማስተላለፍ የሚችል ስለመሆኑ መገንዘብ ይቻላል፡፡ ስለሆነም ዜጎች መሬትን ከመንግስት በነጻ ወይም በክፍያ የሚያገኙት ቢሆነም በዚሁ መሬት ላይ ያላቸው መብት ግን የመሬት ይዞታ መብት ብቻ ነው፡፡ ይህም ማለት ማንኛውም የመሬት ይዞታ መብት ያለው (Possessor) ሁሉ መሬቱን ከመሸጥ በስተቀር መሬቱን የመያዝ፣ በመሬቱ የመጠቀም፣ መሬቱን በስጦታ፣ በውርስ ወይም በኪራይ የማስተላለፍ መብቶች ሁሉ የሚያጠቃልል ነው፡፡
አንድ የመሬት ይዞታ መብት ያለው ባለይዞታ (Possessor) በመሬቱ ላይ ቤት ቢገነባ ወይም አትክልት ተክሎ መሬቱን ቢያለማው ይህ ባለይዞታ ለገነባው ቤት ወይም ለተከለው አትክልት ባለሃብት (owner) ይሆናል፡፡ ስለሆነም መንግስት እና ህዝብ ባለቤት በሆኑበት መሬት ላይ የተገነባ ቤት እንዴት ዜጎችን የግል የንብረት መብት ሊያጎናጽፋቸው ይችላል የሚለው ጥያቄም ሊመለስ የሚገባው ከዚሁ አንጻር ሊሆን ይገባል፡፡ የቤት የግል ንብረት ባለቤትነት ባለቤቱ ቤቱን በሽያጭ ማስተላለፍን ጨምሮ ሌሎች የንብረት መብቶችን የሚሰጥ ሰፊ መብት ነው፡፡ እዚህ ላይ ልንመለከተው የሚገባው ጉዳይ አንድ የቤት ባለቤት የሆነ ሰው ሁለት መብቶችን አጣምሮ የያዘ ስለመሆኑ ነው፡፡ የመጀመርያው ቤቱን የገነባበት የመሬት ይዞታ መብቱ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በመሬቱ ላይ የተገነባው ቤት ባለቤትነት መብቶች ናቸው፡፡ እነዚህን ሁለት የንብረት መብቶች ለየብቻ ተነጣጥለው ሊታዩ የሚችሉ ባይሆንም የመሬቱ ባለቤት መንግስት እና ህዝብ ሲሆን የቤቱ ባለቤት ደግሞ ቤቱን የገነባው የመሬት ባለይዞታ ግለሰብ ወይም ድርጅት ነው፡፡ ስለሆነም አንድ የቤት ባለቤት በይዞታ መሬቱ ላይ ቤት ሰርቶ ሲሸጥ ቤቱ እና ቤቱ የተሰራበት ይዞታ ተነጣጥለው ሊታዩ የሚችሉ ባለመሆናቸው (intrinsic element) በመሆናቸው የይዞታ መብቱንም ጭምር በሽያጭ እንዳስተላለፈ ይቆጣራል፡፡
አሁን ባለው የኢትዮጵያ የንብረት መብት ህግ የመሬት ይዞታ መብት የሚገኝባቸው መንገዶች መሬት የማይሸጥ እና የማይለወጥ የመንግስት እና የኢትዮጵያ ህዝቦች ንብረት ነው የሚለውን መርህ የጣሰ ስለመሆኑ፡፡ ሁሉም የኢትዮጵያ ህዝቦች እና ብሄረሰቦች (አርሶ አደሮች፣ ዘላኖች እና የከተማ ኗሪዎች) በእኩልነት የመሬት ባለቤቶች እንደሆኑ ህገመንግስቱ በማያሻማ ሁኔታ ደንግጓል፡፡ ስለሆነም ሁሉም ዜጋ እኩል የሆነ የመሬት ባለቤትነት እና ተጠቃሚነት መብት ያለው ስለመሆኑ ተረጋግቷል ማለት ነው፡፡ ይህ ከሆነ ደግሞ የመሬት ስሪት በገጠር እና በከተማ በልዩነት ሊታይ የሚችል አይደለም፡፡ በገጠር እና በከተማ የመሬት ስሪት ልዩነት አለው ከተባለም ልዩነቱ መምጣት ያለበት አርሶ አደሩ ወይም ዘላኑ የገጠር የእርሻ መሬትና የግጦሽ መሬት ፍላጎት ያለው መሆኑ ሲሆን የከተማው ነዋሪ ደግሞ የመኖርያ ቤት መስርያ ወይም ለተሰማረበት የንግድ ስራ የሚመጥን የድርጅት ቤት መገንቢያ መሬት የማግኘት ፍላጎት ያላቸው መሆኑ ብቻ ነው፡፡
ስለሆነም ከፍ ሲል እንደገለጽነው ህገመንግስቱ በመርህ ደረጃ መሬት የህዝብ እና የመንግስት ነው ካለ በገጠር ያለውን የእርሻ መሬት እና የግጦሽ መሬት ለአርሶ አደሩ እና ለዘላኑ በነጻ እንዲተላለፍ ከፈቀደ በከተማ ለሚኖረው ነዋሪ እና ነጋዴም የቤት መስርያ ቦታ እና ለንግድ ድርጅቱ የሚያስፈልገውን የመስርያ ቦታ በነጻ ወይም ያለክፍያ ሊያገኝ ይገባው ነበር፡፡
እዚህ ላይ በአትኩሮት ልንመለከተው የሚገባው ጉዳይ በአሁኑ ስዓት በሃገራችን በተለይም በከተሞች አካባቢ የኗሪዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እና አዳዲስ ከተሞች ሳይቀር እየተፈጠሩ የመጡበት ጊዜ ላይ የምንገኝ በመሆኑ ከፍተኛ የሆነ የመኖርያ ቤት እጥረት አለ፡፡ ይህንን ችግር በመገንዘብ መንግስት በተለያዩ ጊዚያት የተለያዩ ፖሊሲዎችን እና የከተማ የመሬት ስሪት አዋጆችን በማውጣት ወደስራ ገብቶ የነበር ቢሆነም የመኖርያ ቤት ችግሩን ለመቅረፍ አልቻለም፡፡ መጠለያ የማግኘት መብት ደግሞ መሰረታዊ መብት በመሆኑ በማንኛውም ምክንያት ሊገደብ የሚችል አይደለም፡፡ በመሆኑም ሁሉም ዜጋ በሃገሪቱ ሁሉም ክልሎች ተዘዋውሮ የመስራት እና በሚሰራበት አካባቢ የመኖርያ ቤት መስርረያ ቦታ የማግኘት መብቱ ሊከበርለት ይገባ ነበር፡፡
ነገር ግን አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ የገጠር ኗሪው አርሶ አደር ወይም ዘላን መሬትን በነጻ የማግኘት እና በዚሁ መሬቱ ላይ የመኖርያ ቤት የመገንባት እና የቤት ባለቤት የመሆን እንዲሁም በመሬቱ ላይ የግብርና ስራዎችን የማከናወን ኢኮነሚያዊ መብቱ የተረጋገጠለት ሲሆን የከተማው ነዋሪ በተቃራኒው ግን መሬትን ለመኖርያ ቤት መስርያም ይሁን ለንግድ ስራው ማካሄጃ የሚያገኘው በክፍያ ነው፡፡ እዚህ ላይ ልብ ሊሉት የሚገባው ጉዳይ የገጠሩ ኗሪ መሬትን በነጻ የሚያገኘው ቢሆነም ከዚህ ይዞታው ሲነሳም መንግስት ወይም የከተማው ነዋሪ ተገቢው ካሳ የሚከፈለው መሆኑ ሲሆን በመሬቱ ላይ እኩል መብት ያለው የከተማው ነዋሪ በገጠር ለሚኖርው ካሳ እንዲከፍል መደረጉ የፍትሃዊነት ጥያቄን ከማስነሳቱ ባሻገር በከተማ የሚኖሩ ዜጎችን በሃገሪቱ ኢኮነሚ እኩል ተጠቃሚ የመሆንን እና ንብረት የማፍራት መብታቸውን የሚገድብ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል፡፡ ከዚህም ባሻገር አሁን ያለው የገጠር መሬትን ለማስተዳደር የወጡ አዋጆች በከተማ ገቢ በሚያስገኝ ስራ ላይ የተሰማራ ማንኛውም የከተማ ነዋሪ ስራውን ትቶ አርሶ አደር ስካልሆነ ድረስ የገጠር መሬት ተጠቃሚ መሆን እንደማይችል የሚደነግግ ሲሆን ከዚህ በተቃራኒ በገጠር የመኖርያ ቤት ሰርቶ የቤት ባለቤት የሆነው እና በእርሻ ስራ የሚተዳደረው አርሶ አደር ግን እንደከተማው ኗሪ በከተማ የመኖርያም ይሁን የንግድ ድርጅት መስርያ ቦታን በህግ በተወሰነ ክፍያ በእኩልነት የማግኘት መብቱ ተረጋግቷል፡፡
🇪🇹
ስለሆነም ከፍ ሲል እንደገለጽነው ህገመንግስቱ በመርህ ደረጃ መሬት የህዝብ እና የመንግስት ነው ካለ በገጠር ያለውን የእርሻ መሬት እና የግጦሽ መሬት ለአርሶ አደሩ እና ለዘላኑ በነጻ እንዲተላለፍ ከፈቀደ በከተማ ለሚኖረው ነዋሪ እና ነጋዴም የቤት መስርያ ቦታ እና ለንግድ ድርጅቱ የሚያስፈልገውን የመስርያ ቦታ በነጻ ወይም ያለክፍያ ሊያገኝ ይገባው ነበር፡፡
እዚህ ላይ በአትኩሮት ልንመለከተው የሚገባው ጉዳይ በአሁኑ ስዓት በሃገራችን በተለይም በከተሞች አካባቢ የኗሪዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እና አዳዲስ ከተሞች ሳይቀር እየተፈጠሩ የመጡበት ጊዜ ላይ የምንገኝ በመሆኑ ከፍተኛ የሆነ የመኖርያ ቤት እጥረት አለ፡፡ ይህንን ችግር በመገንዘብ መንግስት በተለያዩ ጊዚያት የተለያዩ ፖሊሲዎችን እና የከተማ የመሬት ስሪት አዋጆችን በማውጣት ወደስራ ገብቶ የነበር ቢሆነም የመኖርያ ቤት ችግሩን ለመቅረፍ አልቻለም፡፡ መጠለያ የማግኘት መብት ደግሞ መሰረታዊ መብት በመሆኑ በማንኛውም ምክንያት ሊገደብ የሚችል አይደለም፡፡ በመሆኑም ሁሉም ዜጋ በሃገሪቱ ሁሉም ክልሎች ተዘዋውሮ የመስራት እና በሚሰራበት አካባቢ የመኖርያ ቤት መስርረያ ቦታ የማግኘት መብቱ ሊከበርለት ይገባ ነበር፡፡
ነገር ግን አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ የገጠር ኗሪው አርሶ አደር ወይም ዘላን መሬትን በነጻ የማግኘት እና በዚሁ መሬቱ ላይ የመኖርያ ቤት የመገንባት እና የቤት ባለቤት የመሆን እንዲሁም በመሬቱ ላይ የግብርና ስራዎችን የማከናወን ኢኮነሚያዊ መብቱ የተረጋገጠለት ሲሆን የከተማው ነዋሪ በተቃራኒው ግን መሬትን ለመኖርያ ቤት መስርያም ይሁን ለንግድ ስራው ማካሄጃ የሚያገኘው በክፍያ ነው፡፡ እዚህ ላይ ልብ ሊሉት የሚገባው ጉዳይ የገጠሩ ኗሪ መሬትን በነጻ የሚያገኘው ቢሆነም ከዚህ ይዞታው ሲነሳም መንግስት ወይም የከተማው ነዋሪ ተገቢው ካሳ የሚከፈለው መሆኑ ሲሆን በመሬቱ ላይ እኩል መብት ያለው የከተማው ነዋሪ በገጠር ለሚኖርው ካሳ እንዲከፍል መደረጉ የፍትሃዊነት ጥያቄን ከማስነሳቱ ባሻገር በከተማ የሚኖሩ ዜጎችን በሃገሪቱ ኢኮነሚ እኩል ተጠቃሚ የመሆንን እና ንብረት የማፍራት መብታቸውን የሚገድብ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል፡፡ ከዚህም ባሻገር አሁን ያለው የገጠር መሬትን ለማስተዳደር የወጡ አዋጆች በከተማ ገቢ በሚያስገኝ ስራ ላይ የተሰማራ ማንኛውም የከተማ ነዋሪ ስራውን ትቶ አርሶ አደር ስካልሆነ ድረስ የገጠር መሬት ተጠቃሚ መሆን እንደማይችል የሚደነግግ ሲሆን ከዚህ በተቃራኒ በገጠር የመኖርያ ቤት ሰርቶ የቤት ባለቤት የሆነው እና በእርሻ ስራ የሚተዳደረው አርሶ አደር ግን እንደከተማው ኗሪ በከተማ የመኖርያም ይሁን የንግድ ድርጅት መስርያ ቦታን በህግ በተወሰነ ክፍያ በእኩልነት የማግኘት መብቱ ተረጋግቷል፡፡
🇪🇹
https://ermitheethiopia.com/listing/toyota-vitz-for-sale-in-addis-ababa-code-al-358/?doing_wp_cron=1631194782.8578200340270996093750
Toyota vitz for sale in addis ababa code-AL-358
Toyota vitz for sale in addis ababa code-AL-358
https://ermitheethiopia.com/listing/g1-house-for-rent-around-cmc-in-addis-ababa-code-ab-359/?doing_wp_cron=1631195736.1867589950561523437500
G+1 house for rent around CMC in addis Ababa code-AB- 359
G+1 house for rent around CMC in addis Ababa code-AB- 359
https://ermitheethiopia.com/listing/kia-sportage-for-sale-in-addis-ababa-code-jb-360/?doing_wp_cron=1631197289.2044820785522460937500
Kia Sportage for sale in addis ababa code-JB- 360
Kia Sportage for sale in addis ababa code-JB- 360
❗ #በሰው_መሬት_ላይ_ለተሰራ_ቤት_ሕጉ_ምን_ይላል ❓
✔️አንድ ሰው የራሱ ይዞታ ባልሆነ መሬት ላይ ወይም በሌላ ሰው መሬት ላይ ቤት ከሰራ ከህግ አንፃር እንዴት ይታያል ለሚለው የፍትሀ ብሔር ሕጉን ቁጥር 1170 ና 1179 እናያለን።
✔️የአንድ የመሬት ይዞታ ባለቤት በይዞታው ላይ የመጠቀም መብቱ የራሱ ነው፡፡ ሌላ ሰው በዚያ መሬት ላይ ህንፃ ወይም ቤት ሊሰራ አይችልም።ልስራ ካለም ባለይዞታውን በማስፈቀድ መስራት አለበት አለበለዚያ ባለይዞታው በመሬቴ ላይ ቤት መስራት አትችልም ብሎ መቃወም ይችላል።
✔️ነገር ግን መሬቴ ላይ ቤት መስራት አትችልም እየተባለና ባለይዞታው እየተቃወመ በእምቢተኝነት በሌላ ሰው መሬት ላይ ቤት የሰራ ሰው በሰው መሬት ላይ በሰራው ቤቱ አንዳችም መብት የለውም። ባለይ ዞታው በመሬቱ ላይ እየተቃወመው ቤት የሰራው ሰው ሁለት አማራጭ የህገ መፍቴዎች አሉት
1. ለቤቱን መስሪያ ያወጣውን ወጪ ሳይመልስለት ቤቱን ለቆ እንዲሄድ ማድረግ ይችላል።
2. ቤቱን የሰራው ሰው በራሡ ወጪ ቤቱን አፍርሶ እንዲሄድ ለመፍቀድ ይችላል፡፡ ባለመሬቱ በይዞታው ላይ ባለመኖሩ ወይም በሌላ ምክንያት በመሬቱ ላይ ቤት የሚሰራውን ሰው በወቅቱ መቃወም ባይችልም ቤቱ መሰራቱን እንዳወቀ ቤቱን ማስለቀቅ ወይም ማስፈረስ ይችላል።
➥ስለዚህ የራስ ያልሆነ ይዞታ ላይ ቤት መስራት አይቻልም። ይቻላልም ከተባለ ባለመሬቱ ፍቃደኝነቱን መግለፅ አለበት።በመሬቱ ላይ ሌላ ሰው ቤት ቢሰራ እንደማይቃወም በግልፅ ወይም በዝምታ መፍቀድ ይችላል።
በግልፅ ወይም በዝምታ በመፍቀድ (ተቃውሞ ሳያቀርብ) በመሬቱ ላይ ሌላ ሰው ቤት ሲሰራ ያልተቃወመ ወይም የተስማማ ባለይዞታ እንደ ፌደራል ሰበር.በመዝገብ.ቁጥር 30101.ቅፅ 6 እና በመዝገብ.ቁጥር.105125.ቅፅ 20 በተወሰነው ውሳኔ መሰረት ቤቱን የሰራው ሰው ባለቤት ይሆናል። የመሬቱ ባለይዞታም በእንዲ አይነት ሁኔታ ቤቱን ለሰራው ሰው የቤቱን ግምት ከፍዬ ላስለቅቅ ማለት አይችልም።
✔️አንድ ሰው የራሱ ይዞታ ባልሆነ መሬት ላይ ወይም በሌላ ሰው መሬት ላይ ቤት ከሰራ ከህግ አንፃር እንዴት ይታያል ለሚለው የፍትሀ ብሔር ሕጉን ቁጥር 1170 ና 1179 እናያለን።
✔️የአንድ የመሬት ይዞታ ባለቤት በይዞታው ላይ የመጠቀም መብቱ የራሱ ነው፡፡ ሌላ ሰው በዚያ መሬት ላይ ህንፃ ወይም ቤት ሊሰራ አይችልም።ልስራ ካለም ባለይዞታውን በማስፈቀድ መስራት አለበት አለበለዚያ ባለይዞታው በመሬቴ ላይ ቤት መስራት አትችልም ብሎ መቃወም ይችላል።
✔️ነገር ግን መሬቴ ላይ ቤት መስራት አትችልም እየተባለና ባለይዞታው እየተቃወመ በእምቢተኝነት በሌላ ሰው መሬት ላይ ቤት የሰራ ሰው በሰው መሬት ላይ በሰራው ቤቱ አንዳችም መብት የለውም። ባለይ ዞታው በመሬቱ ላይ እየተቃወመው ቤት የሰራው ሰው ሁለት አማራጭ የህገ መፍቴዎች አሉት
1. ለቤቱን መስሪያ ያወጣውን ወጪ ሳይመልስለት ቤቱን ለቆ እንዲሄድ ማድረግ ይችላል።
2. ቤቱን የሰራው ሰው በራሡ ወጪ ቤቱን አፍርሶ እንዲሄድ ለመፍቀድ ይችላል፡፡ ባለመሬቱ በይዞታው ላይ ባለመኖሩ ወይም በሌላ ምክንያት በመሬቱ ላይ ቤት የሚሰራውን ሰው በወቅቱ መቃወም ባይችልም ቤቱ መሰራቱን እንዳወቀ ቤቱን ማስለቀቅ ወይም ማስፈረስ ይችላል።
➥ስለዚህ የራስ ያልሆነ ይዞታ ላይ ቤት መስራት አይቻልም። ይቻላልም ከተባለ ባለመሬቱ ፍቃደኝነቱን መግለፅ አለበት።በመሬቱ ላይ ሌላ ሰው ቤት ቢሰራ እንደማይቃወም በግልፅ ወይም በዝምታ መፍቀድ ይችላል።
በግልፅ ወይም በዝምታ በመፍቀድ (ተቃውሞ ሳያቀርብ) በመሬቱ ላይ ሌላ ሰው ቤት ሲሰራ ያልተቃወመ ወይም የተስማማ ባለይዞታ እንደ ፌደራል ሰበር.በመዝገብ.ቁጥር 30101.ቅፅ 6 እና በመዝገብ.ቁጥር.105125.ቅፅ 20 በተወሰነው ውሳኔ መሰረት ቤቱን የሰራው ሰው ባለቤት ይሆናል። የመሬቱ ባለይዞታም በእንዲ አይነት ሁኔታ ቤቱን ለሰራው ሰው የቤቱን ግምት ከፍዬ ላስለቅቅ ማለት አይችልም።
https://ermitheethiopia.com/listing/nib-international-bank-share-for-sale-code-ab-2/?doing_wp_cron=1631268914.6153719425201416015625
Nib international bank share for sale code -AB- 2
Nib international bank share for sale code -AB- 2
https://ermitheethiopia.com/listing/g1-residential-building-for-rent-ap-350/?doing_wp_cron=1631601061.1587889194488525390625
G+1 Residential building for Rent-AP-350
G+1 Residential building for Rent-AP-350
https://ermitheethiopia.com/listing/toyota-hilux-for-sale-in-addis-ababa-code-ab-351/?doing_wp_cron=1631602023.5773620605468750000000
Toyota Hilux for sale in addis ababa code-AB- 351
Toyota Hilux for sale in addis ababa code-AB- 351
https://ermitheethiopia.com/listing/hyundai-atoz-for-sale-in-addis-ababa-code-al-354/?doing_wp_cron=1631611188.0518000125885009765625
Hyundai atoz for sale in addis Ababa code-AL- 354
Hyundai atoz for sale in addis Ababa code-AL- 354
https://ermitheethiopia.com/listing/toyota-hilux-double-cab-for-sale-in-addis-ababa-code-jj-355/
Toyota Hilux double cab for sale in addis ababa code -JJ- 355
Toyota Hilux double cab for sale in addis ababa code -JJ- 355
https://ermitheethiopia.com/listing/new-villa-house-for-sale-code-jb-357/
New villa house for sale code-JB- 357
▪️አዲስ ቪላ▪️
New villa house for sale code-JB- 357
▪️አዲስ ቪላ▪️
https://ermitheethiopia.com/listing/toyota-vitz-for-sale-in-addis-ababa-code-al-358/?doing_wp_cron=1631617675.4838929176330566406250
Toyota vitz for sale in addis Ababa code-AL-358
Toyota vitz for sale in addis Ababa code-AL-358
▪️እንግዳ ማረፍያ ▪️https://ermitheethiopia.com/listing/apartments-guest-house-for-rent-code-ab-359/?doing_wp_cron=1631622014.2577300071716308593750
Apartments Guest house for rent code -AB- 359
Apartments Guest house for rent code -AB- 359